🙏 "ጌታችን (ቅዱስ እንጦንስን) በጸሎቱ ሁልጊዜም ደስተኛ እንዲሆን አድርጎታልና ጸሎታቱ በተሰሙለት ጊዜ በልቡ ከልክ በላይ ከፍ ከፍ የሚል ስሜት(ትዕቢት) አልነበረም፤ እንዲሁም ባልተሰሙለት ጊዜም እንኳ ፈጽሞ አያጉረመርምም ነበር፤ በሁሉም እግዚአብሔርን ያመሰግናል እንጂ"
/መጽሐፈ ገነተ አበው ቅዱሳን
Paradise of the holy Fathers/
©ዘዲያቆን መልአኩ ይፍሩ
ኅዳር ፱/፳፻ወ፲፩ ዓ.ም
ሲቹዋን ቸንዱ፣ ቻይና
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ