ይህ የጡመራ ገጽ፣ በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን፣ በነገረ ሃይማኖት፣ በነገረ ድኅነት እና ነገረ ክርስቶስ፣ ነገረ ማርያም እና ነገረ ቅዱሳን እንዲሁም በሌሎችም መንፈሳዊ እና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የሚጦመርበት የዲያቆን መልአኩ ይፍሩ ገጽ ነው።
እግዚአብሔርን የምትወድ ነፍስ ረፍቷ በእግዚአብሔር እና በእግዚአብሔር ብቻ ነው። ሰዎች በዚህ ዓለም ውስጥ በሚጓዙበት መንገድ ሁሉ በእግዚአብሔር ተስፋ ወደ ማድረግ እስካልቀረቡ ድረስ ሰላም አይሆኑም። ቅዱስ ይስሐቅ ሶርያዊ Photo:- Mark Sadek
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ